+251115579202 / 0953222255 / 0953222255Kazanchiz Addis Ababa, Ethiopia

By

admin feacc
በኮሚሽኑ_ያልተማከለ_የበጀት_አስተዳደር_የዉስጥ_አሰራር_መመሪያDownload
Read More
አስቸኳይ_ሙስና_መከላከል_የአሰራር_መመሪያ-Download
Read More
የኮሚሽኑ_የተሽከርካሪ_እና_የነዳጅ_አጠቃቀም_መመሪያDownload
Read More
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥቅምት 22/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ) የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ከህብረተሰቡ በደረሰው ጥቆማ መነሻነት ባደረገው ክትትል አበበ አሰፋ እና ፍቃዱ ሳሙኤል የተባሉ ተጠርጣሪዎች ሀሰተኛ ሰነድ ሲያዘጋጁ በቁጥጥር ስር ማዋሉን ገልጿል። ተጠርጣሪዎቹ በክፍለ ከተማው ወረዳ 6 ልዩ ቦታው ጎጀም በረንዳ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በህጋዊ ንግድ ሽፋን የተለያዩ ህገ-ወጥ ተግባር የሚፈፅሙ ስለመሆናቸው በምርመራው ሂደት ማወቅ...
Read More
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥቅምት 20/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን የ2018 በጀት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የሙስና መከላከል ሥራዎች አፈፃፀም ሪፖርት በዝርዝር ገምግሟል። ኮሚሽኑ በሩብ ዓመቱ 103 የተለያዩ የሙስና ጥቆማዎችን የተቀበለ ሲሆን፥ ከነዚህ ውስጥ 45 የሙስና ጥቆማዎችን በአስቸኳይ ሙስና መከላከል ሥራ 3 ሚሊዮን 283 ሺህ 679 ብር ከብክነት ማዳኑን ጠቅሷል። 16...
Read More
የጥቅምት ወር የመጀመሪያ ዙር ፀረ-ሙስና ጋዜጣDownload
Read More