6133 0115533852 / 0935947533Kazanchiz Addis Ababa, Ethiopia

Day

April 5, 2022
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ መጋቢት 27/2014 ዓ.ም አዲስ አበባ)፡- ሁሉም የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት እስከ ሚያዚያ 30 ቀን 2014 ዓ.ም የሥነምግባር መከታተያ ክፍል ማደራጀት እንዳለባቸው የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የትምህርትና ሥልጠና ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡ባለሥልጣኑ መጋቢት 26 ቀን 2014 ዓ.ም ለሁሉም የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በላከው ደብዳቤ እንዳስታወቀው የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት እንደ መንግስት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሥነምግባር መከታተያ ክፍል በማቋቋም ሙስናና ብልሹ...
Read More