6133 0115533852 / 0935947533Kazanchiz Addis Ababa, Ethiopia

Day

April 9, 2022
የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን የ2014 በጀት ዓመት የ9 ወር እቅድ አፈፃፀም ግምገማ ተካሄደ፡፡ ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ. መጋቢት 30/2014 ዓ.ም. ቢሾፍቱ):- የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት ውስጥ ያከናወናቸውን ተግባራት አፈፃፀም የኮሚሽኑ ሠራተኞችና አመራሮች በተገኙበት በቢሾፍቱ ከተማ ገመገመ፡፡የኮሚሽኑ የዘጠኝ ወራት ሥራ አፈፃፀም በዋነኛነት ያተኮረው በሥነምግባር አቅምና ብቃት ማሳደግ፣ በሙስና ስጋት ጥናትና ክትትል፣ በሙስና መረጃ...
Read More
በሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ሥራ አስፈፃሚ መደብ ላይ ተወዳድራችሁ በተገለፀላችሁ ድምር ውጤት መሰረት ቅሬታ ያላችሁ ተወዳዳሪዎች ቅሬታ የምታቀርቡት ለዚሁ ዓላማ በተዘጋጀው የቅሬታ መቀበያ ኢሜይል አድራሻ PlacementComplain@feacc.gov.et ብቻ ለቅሬታ ኮሚቴው መሆኑን አውቃችሁ ማንኛውንም አይነት ቅሬታ በአካል የማንቀበል መሆኑን እንድታውቁ እናሳስባለን፡፡ማሳሰቢያ፡- ኢሜይሉን ስትጠቀሙ P&C ፊደላትን በአቢይ ሆሄ ወይም capital letter ተጠቀሙ! በሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች...
Read More