6133 0115533852 / 0935947533Kazanchiz Addis Ababa, Ethiopia

Day

April 12, 2022
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ. ሚያዚያ 4/2014 ዓ.ም. አዳማ):- የፌደራል፣ የክልል እና የከተማ አስተዳደሮች የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽኖች አባል የሆኑበት አገር አቀፍ የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽኖች የትስስር ጉባዔ ተመሠረተ፡፡ የትስስር ጉባኤው ዋና ዓለማ ዓለምአቀፋዊ፤ አህጉራዊና አገራዊ የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ተልዕኮዎችን ለማሳካት በተባበረ ክንድና በቅንጅት ለመስራት ቋሚና መደበኛ የግንኙነት መድረክ መፍጠር ነዉ፡፡ የትስስር መድረኩ የሥነምግባር ግንባታና የሙስና መከላከል ስራን በተቀናጀ መንገድ...
Read More
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ሚያዝያ 4/2014 ዓ.ም አዲስ አበባ)፡- የቦሌ ክፍለ ከተማ የንግድ ቢሮ ኃላፊ የታሸገን ንግድ ቤት አስከፍታለሁ በማለት 100 ሺህ ብር ጉቦ ሲቀበል እጅ ከፍንጅ ተያዘ፡፡ ኃላፊው ሚያዝያ 3 ቀን 2014 ዓ.ም በወቅታዊ የፀጥታ ሁኔታ ታሽጎ የነበረውን የንግድ ድርጅትን ለማስከፈት እና የንግድ ፈቃድ ለማደስ ጉቦ መቀበሉን ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ዘግቧል፡፡ ኃላፊው የንግድ ድርጅቱ ባለቤት ድርጅታቸው እንዲከፈትና...
Read More