6133 0115533852 / 0935947533Kazanchiz Addis Ababa, Ethiopia

Day

September 18, 2025
ለሥነምግባር እና ፀረ-ሙስና ሥራ አስፈጻሚዎችና ባለሙያዎች ተልዕኮ-ተኮር የዕቅድ እና ድርጊት መርሃግብር ኦሬንተሸን ተሰጠ ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ መስከረም 7/2018 ዓ.ም) የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን በ2018 በጀት ዓመት እቅድ ላይ ከዘርፍ ተቋማት ሥነምግባር እና ፀረሙስና አስፈጻሚዎች ጋር ውይይት አካሂዷል፡፡ ውይይቱ በቀጣይ የሚካሄዱ የሥነምግባር ግንባታና የሙስና መከላከል ሥልጠና፣ በፀረ ሙስና ህዝብ ግንዛቤ ማጎልበቻ፣ እንዲሁም በተቋማት ሁሉም ሠራተኞች፣ ስራ ኃላፊዎችና...
Read More
ሙስናን ለመግታት የሰው ሰራሽ አስተውህሎት (AI) ሚኒስትር የሾመችው አገር የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ኤዲ ራማ ሙስናን ለመታገል በሚል በሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) የተሰራች ሚኒስትር በካቢኔያቸው ማካተታቸው አነጋጋሪ ሆኗል፡፡ የሰው ሰራሽ አስተውሎት ስሪት የሆነችው ሚኒስትር ‘ዲዬላ’ የሚል ስያሜ የተሰጣት ሲሆን በአልባንያ ‘ጸሀይ’ የሚል ትርጉም እንዳለው ተነግሯል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሀገሪቱን ባህላዊ ልብስ ለብሳ የምትታየውን ሚኒስትር ባስተዋወቁበት መልዕክታቸው፥ የጉቦና...
Read More
የኢትዮጵያ ሥራ አመራር ኢንስቲትዩት ቢሾፍቱ ሥልጠና ማዕከል የመኝታ ክፍሎች እድሳት ዉስን ጨረታ ግዥ ሂደት በተካሄደ የአስቸኳይ ሙስና መከላከል ጥናት ሪፖርት ላይ ውይይት ተካሄደ (ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጳጉሜን 5/2017 ዓ.ም) የፌዴራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን በኢትዮጵያ ሥራ አመራር ኢንስቲትዩት ቢሸፍቱ የሥልጠና ማዕከል የመኝታ ክፍሎች እድሳት ለማከናወን በተካሄደ ውስን የጨረታ ግዥ ሂደት ላይ የአስቸኳይ ሙስና መከላከል ጥናት አካሂዷል። በጥናቱ...
Read More
ኮሚሽኑ የማዕድ ማጋራት ኘሮግራም አካሄደ። ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጳጉሜን 5/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ) የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን የ2018 ዓ.ም አዲስ ዓመትን ምክንያት በመድረግ ደሞዛቸው ዝቅተኛ ለሆኑ ሰራተኞች ማዕድ አጋርቷል ። እንኳን ለአዲሱ ዓመት በሠላም አደረሳችሁ ። ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
Read More