+251115579202 / 0953222255 / 0953222255Kazanchiz Addis Ababa, Ethiopia

Day

January 5, 2026
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ – ታህሳስ 27/2018 ዓ.ም) የፌደራል የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን 15ኛውን ዙር የአገርአቀፍ የሥነምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽኖች የትስስር ጉባዔ አካሄደ። ጉባዔው ባለፉት ስድስት ወራት በሀገር አቀፍ ደረጃ በሥነምግባር ግንባታ እና ሙስና መከላከል ዘርፍ የተከናወኑ ተግባራት በጥልቀት ገምግሟል። በሪፖርቱ ከእቅዱ በላይ አፈፃፀም መመዝገቡን በግልፅ አሳይቷል። በበጀት ዓመቱ ስድስት ወራት በሀገር ደረጃ ለ166,520 አመራሮች፣ የሥራ ኃላፊዎች እና ሰራተኞች የሥነምግባር...
Read More