+251115579202 / 0953222255 / 0953222255Kazanchiz Addis Ababa, Ethiopia

Day

February 12, 2026
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ የካቲት 5/2018 ዓ.ም) የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከፍተኛ አመራሮችና ምክር ቤት አባላት እንዲሁም የፌደሬሽን ምክር ቤት አመራሮች የሕግ አውጪው አርዓያነት፣ ለፀረ-ሙስና ትግል ያለው ፋይዳ በሚል መሪ ቃል የአቅም ግንባታ ሥልጠና ለሁለት ቀናት በኮሚሽኑ ተሰጥቷል። በሥልጠና መድረኩ ላይ የተገኙት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ም/አፈ-ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ሎሚ በዶ በተቋማት ከአገልግሎት አሰጣጥ ጋር በተያያዘ የሚስተዋሉ...
Read More