+251115579202 / 0953222255 / 0953222255Kazanchiz Addis Ababa, Ethiopia

Category

News
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ታኅሳስ 14/2018 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ) የፌደራል የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን በሥርዓተ ፆታና በማህበራዊ አካቶ ትግበራ ዙሪያ ለኮሚሽኑ ሴት የስራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች ስልጠና ሰጥቷል፡፡ ስልጠናው ከሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የተቋማት አካቶ ትግበራ ባለሙያ አቶ አንዳርጌ መልካ የተሰጠ ሲሆን፣ ዓላማውም የተለያየ ልምድና ብቃት ያላቸው ሴት አመራሮችንና ሰራተኞችን ለማፍራት እንዲሁም አብሮነትን ለማጎልበት እንደሆነ ተገልጿል፡፡ በስልጠናው መሰረታዊ ፅንሰ ሀሳቦች...
Read More
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአደገኛ ዕፅ እና ወንጀል መቆጣጠሪያ ጽ/ቤት (UNODC) በሙስና የተመዘበረ ሀብት ማስመለስና በህገወጥ ገንዘብ ዝወውር ላይ ዎርክ ሾፕ ከኖቨምበር 10-13/2025 በኬንያ-ናይሮቢ ከተማ አካሂዷል። በተዘጋጀው ወርክሾፕ  ላይ የምስራቅ አፍሪካ ቀጠናዊ ሀገራት ከብሩንዲ፣ ደቡብ ሱዳንና ሶማሌ በስተቀር ሌሎች ኢትዮጵያን ጨምሮ ስድስት ሀገራት (የኬንያ፣ ኡጋንዳ፣ ታንዛንያ፣ ጁቡቲ፣ ሩዋንዳ እና ኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ) የተገኙበት ሲሆን፤ የእኛን ሀገር...
Read More
ከ2001 ዓ.ም ጀምሮ በሰሜን ጎንደር ዞን እየተገነባ የሚገኘው የመገጭ ግድብ ፕሮጀክት በምዕራብ ደምቢያ እና ምሥራቅ ደምቢያ ወረዳዎች እስከ 17,000 ሔክታር የመስኖ እርሻ ማልማትና ለጎንደርና ዙሪያ ከተሞች ንፁህ የመጠጥ ውኃ እንዲያሚያቀርብ ዓላማ ሰንቆ የተጀመረ ፕሮጀክት ነው፡፡ነገር ግን ፕሮጀክቱ በተለያዩ ምክንያቶች በታቀደለት ጊዜና በጀት መሠረት ሳይከናወን ለበርካታ አመታት ቆይቷል።የፕሮጀክቱን መዘግየት በሚመለከት የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን በ2017...
Read More
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥቅምት 22/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ) የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ከህብረተሰቡ በደረሰው ጥቆማ መነሻነት ባደረገው ክትትል አበበ አሰፋ እና ፍቃዱ ሳሙኤል የተባሉ ተጠርጣሪዎች ሀሰተኛ ሰነድ ሲያዘጋጁ በቁጥጥር ስር ማዋሉን ገልጿል። ተጠርጣሪዎቹ በክፍለ ከተማው ወረዳ 6 ልዩ ቦታው ጎጀም በረንዳ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በህጋዊ ንግድ ሽፋን የተለያዩ ህገ-ወጥ ተግባር የሚፈፅሙ ስለመሆናቸው በምርመራው ሂደት ማወቅ...
Read More
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥቅምት 20/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን የ2018 በጀት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የሙስና መከላከል ሥራዎች አፈፃፀም ሪፖርት በዝርዝር ገምግሟል። ኮሚሽኑ በሩብ ዓመቱ 103 የተለያዩ የሙስና ጥቆማዎችን የተቀበለ ሲሆን፥ ከነዚህ ውስጥ 45 የሙስና ጥቆማዎችን በአስቸኳይ ሙስና መከላከል ሥራ 3 ሚሊዮን 283 ሺህ 679 ብር ከብክነት ማዳኑን ጠቅሷል። 16...
Read More
ለሥነምግባር እና ፀረ-ሙስና ሥራ አስፈጻሚዎችና ባለሙያዎች ተልዕኮ-ተኮር የዕቅድ እና ድርጊት መርሃግብር ኦሬንተሸን ተሰጠ ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ መስከረም 7/2018 ዓ.ም) የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን በ2018 በጀት ዓመት እቅድ ላይ ከዘርፍ ተቋማት ሥነምግባር እና ፀረሙስና አስፈጻሚዎች ጋር ውይይት አካሂዷል፡፡ ውይይቱ በቀጣይ የሚካሄዱ የሥነምግባር ግንባታና የሙስና መከላከል ሥልጠና፣ በፀረ ሙስና ህዝብ ግንዛቤ ማጎልበቻ፣ እንዲሁም በተቋማት ሁሉም ሠራተኞች፣ ስራ ኃላፊዎችና...
Read More
ሙስናን ለመግታት የሰው ሰራሽ አስተውህሎት (AI) ሚኒስትር የሾመችው አገር የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ኤዲ ራማ ሙስናን ለመታገል በሚል በሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) የተሰራች ሚኒስትር በካቢኔያቸው ማካተታቸው አነጋጋሪ ሆኗል፡፡ የሰው ሰራሽ አስተውሎት ስሪት የሆነችው ሚኒስትር ‘ዲዬላ’ የሚል ስያሜ የተሰጣት ሲሆን በአልባንያ ‘ጸሀይ’ የሚል ትርጉም እንዳለው ተነግሯል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሀገሪቱን ባህላዊ ልብስ ለብሳ የምትታየውን ሚኒስትር ባስተዋወቁበት መልዕክታቸው፥ የጉቦና...
Read More
የኢትዮጵያ ሥራ አመራር ኢንስቲትዩት ቢሾፍቱ ሥልጠና ማዕከል የመኝታ ክፍሎች እድሳት ዉስን ጨረታ ግዥ ሂደት በተካሄደ የአስቸኳይ ሙስና መከላከል ጥናት ሪፖርት ላይ ውይይት ተካሄደ (ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጳጉሜን 5/2017 ዓ.ም) የፌዴራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን በኢትዮጵያ ሥራ አመራር ኢንስቲትዩት ቢሸፍቱ የሥልጠና ማዕከል የመኝታ ክፍሎች እድሳት ለማከናወን በተካሄደ ውስን የጨረታ ግዥ ሂደት ላይ የአስቸኳይ ሙስና መከላከል ጥናት አካሂዷል። በጥናቱ...
Read More
1 2