+251115579202 / 0953222255 / 0953222255Kazanchiz Addis Ababa, Ethiopia

Category

News
የኢትዮጵያ ሥራ አመራር ኢንስቲትዩት ቢሾፍቱ ሥልጠና ማዕከል የመኝታ ክፍሎች እድሳት ዉስን ጨረታ ግዥ ሂደት በተካሄደ የአስቸኳይ ሙስና መከላከል ጥናት ሪፖርት ላይ ውይይት ተካሄደ (ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጳጉሜን 5/2017 ዓ.ም) የፌዴራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን በኢትዮጵያ ሥራ አመራር ኢንስቲትዩት ቢሸፍቱ የሥልጠና ማዕከል የመኝታ ክፍሎች እድሳት ለማከናወን በተካሄደ ውስን የጨረታ ግዥ ሂደት ላይ የአስቸኳይ ሙስና መከላከል ጥናት አካሂዷል። በጥናቱ...
Read More
ኮሚሽኑ የማዕድ ማጋራት ኘሮግራም አካሄደ። ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጳጉሜን 5/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ) የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን የ2018 ዓ.ም አዲስ ዓመትን ምክንያት በመድረግ ደሞዛቸው ዝቅተኛ ለሆኑ ሰራተኞች ማዕድ አጋርቷል ። እንኳን ለአዲሱ ዓመት በሠላም አደረሳችሁ ። ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
Read More
1 2 3