+251115579202 / 0953222255 / 0953222255Kazanchiz Addis Ababa, Ethiopia

Day

December 23, 2025
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ታኅሳስ 14/2018 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ) የፌደራል የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን በሥርዓተ ፆታና በማህበራዊ አካቶ ትግበራ ዙሪያ ለኮሚሽኑ ሴት የስራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች ስልጠና ሰጥቷል፡፡ ስልጠናው ከሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የተቋማት አካቶ ትግበራ ባለሙያ አቶ አንዳርጌ መልካ የተሰጠ ሲሆን፣ ዓላማውም የተለያየ ልምድና ብቃት ያላቸው ሴት አመራሮችንና ሰራተኞችን ለማፍራት እንዲሁም አብሮነትን ለማጎልበት እንደሆነ ተገልጿል፡፡ በስልጠናው መሰረታዊ ፅንሰ ሀሳቦች...
Read More