+251115579202 / 0953222255 / 0953222255Kazanchiz Addis Ababa, Ethiopia

Day

May 26, 2026
በኮሚሽኑ በየአስራ አምስት ቀን የሚዘጋጀው የግንቦት ወር 2018 ዓ.ም 1ኛ ዙር ዲጂታል የፀረ-ሙስና ጋዜጣDownload
Read More
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ግንቦት 18/2018 ዓ.ም) ለፌዴራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ሴት አመራርና ሠራተኞች “የሴቶች ሚና በሥነምግባር ግንባታ” በሚል ርዕሰ ጉዳይ ላይ የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጥቷል። በመድረኩ የተገኙት በኮሚሽኑ የሥነምግባር ግንባታ ዘርፍ ምክትል ኮሚሽነር ክቡር አቶ ፍቃዱ ሰቦቃ ትውልድን በመልካም ሥነምግባር በማነጽ በኩል የሴቶች ሚና ከፍተኛ መሆኑን ገልፀው፤ ትውልድን በማስቀጠልና ሀገርን ወደ ብልፅግና ለማድረስም ድርሻቸው የጎላ ነው...
Read More
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ግንቦት 18/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ) የፌደራል የሥነምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ከዘርፍ ፎረም አመራሮችና ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሥነምግባርና ፀረ-ሙስና ሥራ አስፈጻሚዎች ጋር የሥልጠና ጥራትና ተገቢነት ኮንፈረንስ አካሂዷል፡፡ ኮንፈረንሱ ባለትፉት 9 ወራት የተሰጡ ስልጠናዎች ምን ያህል ጥራትና ተገቢነታቸውን የጠበቁ ናቸው የሚለውን ለመገምገምና በቀጣይ የሚሰጡ ስልጠናዎች ላይ የጋራ አቅጣጫ ለማስቀጥ ነው፡፡ በኮንፈረንሱ ባለፉት ወራት ሲሰጡ የነበሩ ስልጠናዎች ዘርፍ...
Read More