+251115579202 / 0953222255 / 0953222255Kazanchiz Addis Ababa, Ethiopia

Day

June 15, 2026
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ሰኔ 8/2018 ዓ.ም) የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን አገርዓቀፍ የሥነምግባር ግንባታ ሥልጠና እና የሙስና መከላከል ጥናት የፋይዳ ግምገማ የባለድርሻ አካላት የምክክር መድረክ አካሂዷል። በምክክር መድረኩ የተገኙት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዲሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ የተከበሩ አቶ እውነቴ አለነ የሙስና መከላከል ስራን ውጤታማ ለማድረግ የተጀመረውን የተቋማት ቅንጅታዊ አሰራር ማጠናከር ያስፈልጋል። ለዚህ ደግሞ የሙስና ትግሉን...
Read More