Day

መጋቢት 24, 2022
በንግድ ዘርፍ አገልግሎት አሰጣጥ የሙስና እና ብልሹ አሰራር ችግር ላይ ውይይት ተካሄደ፡፡
Read More
የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር የበላይ አመራሮች የዲጂታል ሀብት ምዝገባ አካሄዱ፡ ፌ.ስ.ፀ.ሙ.ኮ መጋቢት 14/2014 ዓ.ም አዲስ አበባ)፡- የመስኖ እና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ሚኒስተር፣ ሚኒስትር ዴኤታና መካከለኛ አመራሮች የዲጂታል ሀብት ምዝገባ አካሄዱ፡፡በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በተካሄደው የዲጂታል ሀብት ምዝገባ ስነስርዓት ላይ ተገኝተው ሀብታቸውን ያስመዘገቡት የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ሚኒስትር የተከበሩ ኢ/ር አይሻ መሀመድ እንደገለፁት የሀብት ምዝገባ ሥርዓቱ ከወረቀት...
Read More