Day

መጋቢት 25, 2022
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ መጋቢት 15/2014 ዓ.ም አዲስ አበባ)፡- የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ያስለማውን ዌብ ፖርታል ተረከበ፡፡ዌብ ፖርታሉ የተለያዩ ሲስተሞችን የያዘና ልዩ ልዩ ተግባራትን መከወን የሚያስችል፣ ለአጠቃቀም ምቹና ደህንነቱ የተጠበቀ እንደሆነም በርክክቡ ጊዜ ተብራርቷል፡፡ በርክክብ ስነስርዓቱ ላይ የተገኙት የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶ/ር ሳሙኤል ኡርቃቶ ፖርታሉ ደረጃውን የጠበቀና ኮሚሽኑ ወደፊት ለሚያከናውናቸው...
Read More
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ መጋቢት 15/ 2014 ዓ.ም አዲስ አበባ)፡- የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን በኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት ላይ ያካሄደውን አስቸኳይ የሙስና መከላከል ጥናት ሪፖርት ይፋ አደረገ፡፡ ኮሚሽኑ አስቸኳይ የሙስና መከላከል ጥናቱን ያካሄደው የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት በ2014 በጀት ዓመት 17, 809, 388 (አስራ ሰባት ሚሊዮን ስምንት መቶ ዘጠኝ ሺህ ሦስት መቶ ሰማንያ ስምንት) የወባ መከላከያ አጎበር...
Read More