Day

ሚያዝያ 6, 2022
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ.፣ መጋቢት 28/2014 ዓ.ም. ቢሾፍቱ)፡- በሙስና ወንጀሎች ምርመራና ክስ ላይ የፌደራል የሥነ-ምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ያዘጋጀው ስልጠና ከክልሎች፣ ከከተማ አስተዳደሮችና ከተለያዩ ተቋማት የተውጣጡ አካላት በተገኙበት በቢሾፍቱ ከተማ እየተሰጠ ነው።በስልጠናው ላይ በአስሩ ክልሎች ከሚገኙ ጠቅላይ ፍ/ቤቶች፣ ጠቅላይ ዐቃቢያነ ህግ፣ ፖሊስ ኮሚሽኖች፣ የፀረ-ሙስና ኮሚሽኖች፣ ከፌደራል ፍትህ ሚኒስቴር ዐቃቤ ህግ ዘርፍ፣ ከፌደራል ፖሊስ የሙስና ወንጀል ምርመራና ክስ ዘርፍ፣...
Read More