Day

ሚያዝያ 8, 2022
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ. መጋቢት 30/2014 ዓ.ም. ቢሾፍቱ):- በሙስና ወንጀል ምርመራና ክስ ከፍትህ ተቋማት ለተውጣጡ አካላት የተሠጠው ሥልጠና የአሰራር ክፍተቶችን የሚሞላ እንደነበር በሥልጠናው የተሳተፉ አንዳንድ አስተያየት ሰጪዎች ተናገሩ።በፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ ችሎት የሙስና ወንጀሎች ምርመራ ዳኛ አቶ ብሩክ አያሌው እንደተናገሩት ሥልጠናው የሙስና ወንጀል ባህርያትን እና የህግ አተረጓጎምን በዝርዝር ያሳየ በመሆኑ ተጨማሪ ግንዛቤን ፈጥሯል፡፡ ሥልጠናው በቀጣይም በየደረጃው ላሉ...
Read More