Day

ሚያዝያ 11, 2022
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ. ሚያዚያ 3/2014 ዓ.ም. አዳማ):- የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ያዘጋጀው አገር አቀፍ የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽኖች ትስስር ጉባኤ የፌደራልና የክልል ኮሚሽነሮች በተገኙበት በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡በጉባኤው የፌደራልና የክልል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽኖች የ2014 በጀት ዓመት የ9 ወራት የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ቀርቦ ውይይት የሚካሄድበት ሲሆን ከሪፖርቱ በመነሳትም ቀጣይ አቅጣጫዎች እንደሚመላከቱ ይጠበቃል፡፡አገር አቀፍ የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና...
Read More