+251115579202 / 0953222255 / 0953222255Kazanchiz Addis Ababa, Ethiopia

By

communication
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ታኅሳስ 14/2018 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ) የፌደራል የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን በሥርዓተ ፆታና በማህበራዊ አካቶ ትግበራ ዙሪያ ለኮሚሽኑ ሴት የስራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች ስልጠና ሰጥቷል፡፡ ስልጠናው ከሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የተቋማት አካቶ ትግበራ ባለሙያ አቶ አንዳርጌ መልካ የተሰጠ ሲሆን፣ ዓላማውም የተለያየ ልምድና ብቃት ያላቸው ሴት አመራሮችንና ሰራተኞችን ለማፍራት እንዲሁም አብሮነትን ለማጎልበት እንደሆነ ተገልጿል፡፡ በስልጠናው መሰረታዊ ፅንሰ ሀሳቦች...
Read More
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአደገኛ ዕፅ እና ወንጀል መቆጣጠሪያ ጽ/ቤት (UNODC) በሙስና የተመዘበረ ሀብት ማስመለስና በህገወጥ ገንዘብ ዝወውር ላይ ዎርክ ሾፕ ከኖቨምበር 10-13/2025 በኬንያ-ናይሮቢ ከተማ አካሂዷል። በተዘጋጀው ወርክሾፕ  ላይ የምስራቅ አፍሪካ ቀጠናዊ ሀገራት ከብሩንዲ፣ ደቡብ ሱዳንና ሶማሌ በስተቀር ሌሎች ኢትዮጵያን ጨምሮ ስድስት ሀገራት (የኬንያ፣ ኡጋንዳ፣ ታንዛንያ፣ ጁቡቲ፣ ሩዋንዳ እና ኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ) የተገኙበት ሲሆን፤ የእኛን ሀገር...
Read More
ከ2001 ዓ.ም ጀምሮ በሰሜን ጎንደር ዞን እየተገነባ የሚገኘው የመገጭ ግድብ ፕሮጀክት በምዕራብ ደምቢያ እና ምሥራቅ ደምቢያ ወረዳዎች እስከ 17,000 ሔክታር የመስኖ እርሻ ማልማትና ለጎንደርና ዙሪያ ከተሞች ንፁህ የመጠጥ ውኃ እንዲያሚያቀርብ ዓላማ ሰንቆ የተጀመረ ፕሮጀክት ነው፡፡ነገር ግን ፕሮጀክቱ በተለያዩ ምክንያቶች በታቀደለት ጊዜና በጀት መሠረት ሳይከናወን ለበርካታ አመታት ቆይቷል።የፕሮጀክቱን መዘግየት በሚመለከት የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን በ2017...
Read More
1 2 3 4 5