+251115579202 / 0953222255 / 0953222255Kazanchiz Addis Ababa, Ethiopia

Day

June 26, 2026
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ሰኔ 19/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ) የፌደራል የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ከባህልና ስፖርት ዘርፍ ከፍተኛ አመራሮች ጋር ዘርፍ ተኮር ስልጠናዊ ውይይት አካሂዷል። ስልጠናዊ ውይይቱ የከፍተኛ አመራሩ አርዓያነት፤ ለፀረ-ሙስና ትግሉ ያለው ፋይዳ! በሚል መሪ ቃል የተካሄደ ሲሆን፤ በሥነምግባራዊ ውሳኔ አሰጣጥና የጥቅም ግጭትን መከላከል ላይ ትኩረት ያደረገ ነው። በስልጠናው ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ...
Read More