Day

ህዳር 1, 2025
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥቅምት 22/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ) የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ከህብረተሰቡ በደረሰው ጥቆማ መነሻነት ባደረገው ክትትል አበበ አሰፋ እና ፍቃዱ ሳሙኤል የተባሉ ተጠርጣሪዎች ሀሰተኛ ሰነድ ሲያዘጋጁ በቁጥጥር ስር ማዋሉን ገልጿል። ተጠርጣሪዎቹ በክፍለ ከተማው ወረዳ 6 ልዩ ቦታው ጎጀም በረንዳ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በህጋዊ ንግድ ሽፋን የተለያዩ ህገ-ወጥ ተግባር የሚፈፅሙ ስለመሆናቸው በምርመራው ሂደት ማወቅ...
Read More