Day

ህዳር 13, 2025
ከ2001 ዓ.ም ጀምሮ በሰሜን ጎንደር ዞን እየተገነባ የሚገኘው የመገጭ ግድብ ፕሮጀክት በምዕራብ ደምቢያ እና ምሥራቅ ደምቢያ ወረዳዎች እስከ 17,000 ሔክታር የመስኖ እርሻ ማልማትና ለጎንደርና ዙሪያ ከተሞች ንፁህ የመጠጥ ውኃ እንዲያሚያቀርብ ዓላማ ሰንቆ የተጀመረ ፕሮጀክት ነው፡፡ነገር ግን ፕሮጀክቱ በተለያዩ ምክንያቶች በታቀደለት ጊዜና በጀት መሠረት ሳይከናወን ለበርካታ አመታት ቆይቷል።የፕሮጀክቱን መዘግየት በሚመለከት የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን በ2017...
Read More