Day

ህዳር 14, 2025
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአደገኛ ዕፅ እና ወንጀል መቆጣጠሪያ ጽ/ቤት (UNODC) በሙስና የተመዘበረ ሀብት ማስመለስና በህገወጥ ገንዘብ ዝወውር ላይ ዎርክ ሾፕ ከኖቨምበር 10-13/2025 በኬንያ-ናይሮቢ ከተማ አካሂዷል። በተዘጋጀው ወርክሾፕ  ላይ የምስራቅ አፍሪካ ቀጠናዊ ሀገራት ከብሩንዲ፣ ደቡብ ሱዳንና ሶማሌ በስተቀር ሌሎች ኢትዮጵያን ጨምሮ ስድስት ሀገራት (የኬንያ፣ ኡጋንዳ፣ ታንዛንያ፣ ጁቡቲ፣ ሩዋንዳ እና ኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ) የተገኙበት ሲሆን፤ የእኛን ሀገር...
Read More