By

admin
ኮሚሽኑ የማዕድ ማጋራት ኘሮግራም አካሄደ። ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጳጉሜን 5/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ) የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን የ2018 ዓ.ም አዲስ ዓመትን ምክንያት በመድረግ ደሞዛቸው ዝቅተኛ ለሆኑ ሰራተኞች ማዕድ አጋርቷል ። እንኳን ለአዲሱ ዓመት በሠላም አደረሳችሁ ። ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
Read More
1 11 12 13