By

communication
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ የካቲት 5/2018 ዓ.ም) የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከፍተኛ አመራሮችና ምክር ቤት አባላት እንዲሁም የፌደሬሽን ምክር ቤት አመራሮች የሕግ አውጪው አርዓያነት፣ ለፀረ-ሙስና ትግል ያለው ፋይዳ በሚል መሪ ቃል የአቅም ግንባታ ሥልጠና ለሁለት ቀናት በኮሚሽኑ ተሰጥቷል። በሥልጠና መድረኩ ላይ የተገኙት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ም/አፈ-ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ሎሚ በዶ በተቋማት ከአገልግሎት አሰጣጥ ጋር በተያያዘ የሚስተዋሉ...
Read More
በኮሚሽኑ በየአስራ አምስት ቀን የሚዘጋጅው የጥር .ወር 2ኛ ዙር ዲጂታል ጋዜጣDownload
Read More
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥር 8/2018 ዓ.ም) የፌደራል የሥነምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን በሥልጠና ጥራትና ተገቢነት ላይ የባለድርሻ አካላት የምክክር መድረክ አካሂዷል። በምክክር መድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር ክቡር ሳሙኤል ኡርቃቶ (ፒኤችዲ) ችግር ፈቺ የሥነምግባር ግንባታ ሥልጠናዎች ተቋማት ሙስናን በብቃት እንዲከላከሉ የሚያስችል መሆኑን ገልጸዋል። ኮሚሽነሩ አክለውም መድረኩ እስካሁን የተሰጡ ስልጠናዎች ምን ያህል ውጤታማ እንደሆኑ በመገምገም...
Read More
በየአስራ_አምስት_ቀኑ_የሚዘጋጀው_የኮሚሽኑ_የታኅሳስ_ወር_2018_ሁለተኛ_ዙር_ዲጂታል_ጋዜጣDownload
Read More
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ – ታህሳስ 27/2018 ዓ.ም) የፌደራል የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን 15ኛውን ዙር የአገርአቀፍ የሥነምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽኖች የትስስር ጉባዔ አካሄደ። ጉባዔው ባለፉት ስድስት ወራት በሀገር አቀፍ ደረጃ በሥነምግባር ግንባታ እና ሙስና መከላከል ዘርፍ የተከናወኑ ተግባራት በጥልቀት ገምግሟል። በሪፖርቱ ከእቅዱ በላይ አፈፃፀም መመዝገቡን በግልፅ አሳይቷል። በበጀት ዓመቱ ስድስት ወራት በሀገር ደረጃ ለ166,520 አመራሮች፣ የሥራ ኃላፊዎች እና ሰራተኞች የሥነምግባር...
Read More
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ታኅሳስ 25/2018 ዓ.ም) የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን የ2018 በጀት ዓመት የሥድስት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ላይ ውይይት አድርጓል። በሥራ አፈጻጸም ግምገማው ላይ ንግግር ያደረጉት የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ሳሙኤል ኡርቃቶ (ፒኤችዲ)፤ የኢትዮጵያ የፀረ-ሙስና ትግል ያለበትን ነባራዊ ሁኔታና መጻኢ ጉዞ መፈተሽ አስፈላጊ እንደሆነ ገልጸዋል። መንግሥት ለፀረ-ሙስና ትግሉ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ መሆኑን የጠቆሙት ኮሚሽነሩ፤ ለትግሉ ባለቤት የሆነው...
Read More
በኮሚሽኑ_በየአስራምስት_ቀን_የሚዘጋጀው_የታህሳስ_ወር_የመጀመሪያ_ዙር_ዲጂታል_ጋዜጣDownload
Read More
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ታኅሳስ 14/2018 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ) የፌደራል የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን በሥርዓተ ፆታና በማህበራዊ አካቶ ትግበራ ዙሪያ ለኮሚሽኑ ሴት የስራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች ስልጠና ሰጥቷል፡፡ ስልጠናው ከሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የተቋማት አካቶ ትግበራ ባለሙያ አቶ አንዳርጌ መልካ የተሰጠ ሲሆን፣ ዓላማውም የተለያየ ልምድና ብቃት ያላቸው ሴት አመራሮችንና ሰራተኞችን ለማፍራት እንዲሁም አብሮነትን ለማጎልበት እንደሆነ ተገልጿል፡፡ በስልጠናው መሰረታዊ ፅንሰ ሀሳቦች...
Read More
1 2