News

በደቡብ ኮሪያ ለፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን የሥራ ኃላፊዎች የአቅም ግንባታ ሥልጠና ተሰጠ

(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ሚያዚያ 25/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ) የፌዴራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ከደቡብ ኮሪያ የፀረ-ሙስና እና...
Read More

ኮሚሽኑ በፌደራል ተቋማት የንብረት አያያዝና አወጋገድ አሰራር ሥርዓት ግልጽነት ላይ ያካሄደውን ጥናት ለገንዘብ ዘርፍ ከፍተኛ አመራሮች አቀረበ

(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ሚያዝያ 07/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ) የፌደራል የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን በፌደራል ተቋማት የንብረት አያያዝና አወጋገድ...
Read More

ከፍተኛ አመራሩ አርዓያ በመሆን የፀረ-ሙስና ትግሉን ከፊት ሆኖ በመምራት የራሱን ሚና ሊወጣ ይገባል –  እንደገና አበበ (ዶ/ር)

(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ሚያዚያ 7/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ) የፌዴራል የሥነምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን “የከፍተኛ አመራሩ አርዓያነት፤ ለፀረ-ሙስና ትግሉ...
Read More

የኮሚሽኑ አመራርና ሠራተኞች በ2018 በጀት ዓመት 9 ወራት የሥራ ክፍሎች ውጤት አመልካች ተግባራት የእቅድ አፈፃፀም ላይ ግምገማዊ ውይይት አካሄዱ

(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ መጋቢት 29/2018 ዓ.ም) የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን አመራርና ሠራተኞች በ2018 በጀት ዓመት ባለፋት...
Read More

በመንግስት ሆስፒታሎች አገልግሎት አሰጣጥና ግልጽነት ላይ በተደረገ ጥናት ውይይት ተካሄደ

(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ መጋቢት 28/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ) የፌደራል የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን በመንግስት ሆስፒታሎች አገልግሎት አሰጣጥና ግልጽነት...
Read More

ኮሚሽኑ ከሰላም ዘርፍ ከፍተኛ አመራሮች ጋር ዘርፍ ተኮር ስልጠናዊ ውይይት አካሄደ

(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ መጋቢት 25/2018 ዓ.ም) የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ‘‘የከፍተኛ አመራሩ አርዓያነት፤ ለፀረ-ሙስና ትግሉ ያለው...
Read More

የዓለምአቀፍ የፀረ-ሙስና ስምምነት አስፈፃሚ የባለድርሻ ተቋማት አመራሮች እና የቴክኒክ ኮሚቴ ተወካዮች የምክክር እና አቅም ግንባታ መድረክ ተካሄደ

(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ  መጋቢት 24/2018 ዓ.ም) የዓለምአቀፍ የፀረ-ሙስና ስምምነት አስፈፃሚ የባለድርሻ ተቋማት አመራሮች እና የቴክኒክ ኮሚቴ ተወካዮች...
Read More

አገርዓቀፍ የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽኖች የትስስር ጉባኤ ተካሄደ

(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ መጋቢት 15/2018 ዓ.ም) 16ኛው አገርዓቀፍ የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽኖች ትስስር ጉባኤ የመካከለኛ ዘመን ስትራቴጂክ...
Read More

በኢትዮጵያ የሙስና ወንጀል ምርመራ ጥራትና ተገቢነትን ማላቅ የሚያስችል ተግባር በጥምረት ለማከናወን ኮሚሽኖቹ ከስምምነት ደረሱ

(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ መጋቢት 10/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ) የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን እና የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ...
Read More