Day

የካቲት 23, 2026
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ የካቲት 16/2018 ዓ.ም) የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን “የከፍተኛ አመራሩ አርዓያነት፤ ለፀረ-ሙስና ትግል ያለው ሚና’’ በሚል መሪ ቃል ለከተማና መሠረተ-ልማት ዘርፍ ከፍተኛ አመራሮች ዘርፍ ተኮር የአቅም ግንባታ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ በስልጠና መድረኩ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ክብረት ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ ሙስናን መታገል የመንግስት አቅጣጫ በመሆኑ በየደረጃው ያለ አመራር ትኩረት በመስጠት መስራት አለበት...
Read More