Day

የካቲት 25, 2026
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ የካቲት 18/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ) የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ከውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች ጋር ‘‘የከፍተኛ አመራሩ አርዓያነት፣ ለፀረ-ሙስና ትግሉ ያለው ፋይዳ’’ በሚል መሪ ቃል ዘርፍ-ተኮር ስልጠናዊ ውይይት አካሂዷል። ስልጠናዊ ውይይቱ ከፍተኛ አመራሩ ለፀረ-ሙስና ትግሉ ያለው ሚና የጎላ በመሆኑ በዘርፉ የሙስና ሥጋት እና ተጋላጭነትን በመለየት የጋራ መግባባት መፍጠር ላይ ትኩረት ያደረገ...
Read More