Day

መጋቢት 3, 2026
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ የካቲት 24/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ) የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ‘‘የከፍተኛ አመራሩ አርዓያነት፣ ለፀረ-ሙስና ትግሉ ያለው ፋይዳ’’ በሚል መሪ ቃል ከመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች ጋር ዘርፍ-ተኮር ስልጠናዊ ውይይት አካሄዷል። በስልጠናዊ ውይይቱ ላይ የተገኙት የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር አብረሃም በላይ (ዶ/ር)፤ ዘርፋችን ሰፊ ፕሮጀክቶችን እና ሀብትን የሚያስተዳድር በመሆኑ አመራሩ ሥነምግባርን የተላበሰ...
Read More
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ የካቲት 24/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ) የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ከትምህርት ዘርፍ ከፍተኛ አመራሮች ጋር ዘርፍ-ተኮር ስልጠናዊ ውይይት አካሂዷል። በስልጠናዊ ውይይቱ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የአጠቃላይ ትምህርትና ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ ስልጠናዊ ውይይቱ ከአመራሩ ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ያለው መሆኑን ገልጸው፥ ውሳኔዎችን ስናሳልፍና ጉዳዮችን ስናስፈጽም ከጥቅም ግጭት የጸዱ መሆናቸውን መገንዘብ ያስፈልጋል ብለዋል።...
Read More