Day

መጋቢት 19, 2026
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ መጋቢት 10/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ) የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን እና የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን የጋራ ተልዕኮ የሆነውን የሙስና ወንጀል መረጃ የማመንጨት እና የምርመራ መዝገብ ዝግጅት ግልጽነትና ተጠያቂነት እንዲሁም ውጤታማነት ላይ የግምገማ መድረክ አካሂደዋል፡፡ በግምገማ መድረኩ የተገኙት የፌደራል የሥነ-ምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር ሳሙኤል ኡርቃቶ (ፒ.ኤች.ዲ) ኮሚሽኑ የተሰጠውን ተልዕኮ ለመወጣት ከዜጎች የሚቀርቡ የሙስና ወንጀል...
Read More