Day

ግንቦት 3, 2026
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ሚያዚያ 25/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ) የፌዴራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ከደቡብ ኮሪያ የፀረ-ሙስና እና ሲቪል መብቶች ኮሚሽን ጋር በሥነምግባር ግንባታና ሙስና መከላከል ዙሪያ በተፈራረሙት የጋራ ስምምነት መሰረት ለኮሚሽኑ የሥራ ኃላፊዎች የዓቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጥቷል። ስልጠናው የፀረ-ሙስና ህጎች ትግበራ፣ በተቋማት የጥቅም ግጭት መከላከል፣ በሀብት ማሳወቅና ምዝገባ እና የሀብት ምዝገባ መረጃ የማጣራት አፈጻጸም፣ የተቋማት ኃላፊዎች የሥነምግባር...
Read More