Category

News
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ መጋቢት 15/2018 ዓ.ም) 16ኛው አገርዓቀፍ የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽኖች ትስስር ጉባኤ የመካከለኛ ዘመን ስትራቴጂክ እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት እና የቀጣይ ሶስት አመታት ስትራቴጂክ እቅድ ዝግጅት ላይ ግምገማዊ ውይይት ተካሂዷል። አገርዓቀፍ የትስስር ጉባኤው ባለፉት ሶስት አመታት በሥነምግባር ግንባታ፣ በሙስና መከላከል፣ በተቋማዊ ማስፈጸም አቅም ግንባታ ጋር በተያያዘ ለፀረ-ሙስና ትግሉ አጋዥና ቁልፍ በሆኑ ጉዳዮች ላይ የጋራ ስምምነት በመፍጠር...
Read More
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ መጋቢት 10/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ) የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን እና የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን የጋራ ተልዕኮ የሆነውን የሙስና ወንጀል መረጃ የማመንጨት እና የምርመራ መዝገብ ዝግጅት ግልጽነትና ተጠያቂነት እንዲሁም ውጤታማነት ላይ የግምገማ መድረክ አካሂደዋል፡፡ በግምገማ መድረኩ የተገኙት የፌደራል የሥነ-ምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር ሳሙኤል ኡርቃቶ (ፒ.ኤች.ዲ) ኮሚሽኑ የተሰጠውን ተልዕኮ ለመወጣት ከዜጎች የሚቀርቡ የሙስና ወንጀል...
Read More
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ የካቲት 24/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ) የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ‘‘የከፍተኛ አመራሩ አርዓያነት፣ ለፀረ-ሙስና ትግሉ ያለው ፋይዳ’’ በሚል መሪ ቃል ከመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች ጋር ዘርፍ-ተኮር ስልጠናዊ ውይይት አካሄዷል። በስልጠናዊ ውይይቱ ላይ የተገኙት የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር አብረሃም በላይ (ዶ/ር)፤ ዘርፋችን ሰፊ ፕሮጀክቶችን እና ሀብትን የሚያስተዳድር በመሆኑ አመራሩ ሥነምግባርን የተላበሰ...
Read More
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ የካቲት 24/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ) የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ከትምህርት ዘርፍ ከፍተኛ አመራሮች ጋር ዘርፍ-ተኮር ስልጠናዊ ውይይት አካሂዷል። በስልጠናዊ ውይይቱ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የአጠቃላይ ትምህርትና ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ ስልጠናዊ ውይይቱ ከአመራሩ ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ያለው መሆኑን ገልጸው፥ ውሳኔዎችን ስናሳልፍና ጉዳዮችን ስናስፈጽም ከጥቅም ግጭት የጸዱ መሆናቸውን መገንዘብ ያስፈልጋል ብለዋል።...
Read More
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ የካቲት 18/2018 ዓ.ም) የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር ክቡር ሳሙኤል ኡርቃቶ (ፒኤችዲ) በኢትዮጵያ ከህንድ አምባሳደር ጋር በፀረ-ሙስና ትግል ማጎልበትና ትብብር ሥራዎች ላይ ውይይት አድርገዋል። በውይይቱ በኢትዮጵያ የህንድ ኢንቨስተሮች የቢዝነስ ከባቢ ምቹ እና የተቋማት አገልግሎት አሰጣጥን ከሙስና የፀዳ ከማድረግ አንጻር ያለውን ምልከታ የጋራ ማድረግ ተችሏል። በሌላ በኩል የፀረ-ሙስና ትግልን ከማጠናከር አንጻር በሁለቱ አገሮች መካከል...
Read More
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ የካቲት 18/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ) የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ከውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች ጋር ‘‘የከፍተኛ አመራሩ አርዓያነት፣ ለፀረ-ሙስና ትግሉ ያለው ፋይዳ’’ በሚል መሪ ቃል ዘርፍ-ተኮር ስልጠናዊ ውይይት አካሂዷል። ስልጠናዊ ውይይቱ ከፍተኛ አመራሩ ለፀረ-ሙስና ትግሉ ያለው ሚና የጎላ በመሆኑ በዘርፉ የሙስና ሥጋት እና ተጋላጭነትን በመለየት የጋራ መግባባት መፍጠር ላይ ትኩረት ያደረገ...
Read More
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ የካቲት 16/2018 ዓ.ም) የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን “የከፍተኛ አመራሩ አርዓያነት፤ ለፀረ-ሙስና ትግል ያለው ሚና’’ በሚል መሪ ቃል ለከተማና መሠረተ-ልማት ዘርፍ ከፍተኛ አመራሮች ዘርፍ ተኮር የአቅም ግንባታ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ በስልጠና መድረኩ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ክብረት ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ ሙስናን መታገል የመንግስት አቅጣጫ በመሆኑ በየደረጃው ያለ አመራር ትኩረት በመስጠት መስራት አለበት...
Read More
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ የካቲት 5/2018 ዓ.ም) የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከፍተኛ አመራሮችና ምክር ቤት አባላት እንዲሁም የፌደሬሽን ምክር ቤት አመራሮች የሕግ አውጪው አርዓያነት፣ ለፀረ-ሙስና ትግል ያለው ፋይዳ በሚል መሪ ቃል የአቅም ግንባታ ሥልጠና ለሁለት ቀናት በኮሚሽኑ ተሰጥቷል። በሥልጠና መድረኩ ላይ የተገኙት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ም/አፈ-ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ሎሚ በዶ በተቋማት ከአገልግሎት አሰጣጥ ጋር በተያያዘ የሚስተዋሉ...
Read More
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ጥር 8/2018 ዓ.ም) የፌደራል የሥነምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን በሥልጠና ጥራትና ተገቢነት ላይ የባለድርሻ አካላት የምክክር መድረክ አካሂዷል። በምክክር መድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር ክቡር ሳሙኤል ኡርቃቶ (ፒኤችዲ) ችግር ፈቺ የሥነምግባር ግንባታ ሥልጠናዎች ተቋማት ሙስናን በብቃት እንዲከላከሉ የሚያስችል መሆኑን ገልጸዋል። ኮሚሽነሩ አክለውም መድረኩ እስካሁን የተሰጡ ስልጠናዎች ምን ያህል ውጤታማ እንደሆኑ በመገምገም...
Read More
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ – ታህሳስ 27/2018 ዓ.ም) የፌደራል የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን 15ኛውን ዙር የአገርአቀፍ የሥነምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽኖች የትስስር ጉባዔ አካሄደ። ጉባዔው ባለፉት ስድስት ወራት በሀገር አቀፍ ደረጃ በሥነምግባር ግንባታ እና ሙስና መከላከል ዘርፍ የተከናወኑ ተግባራት በጥልቀት ገምግሟል። በሪፖርቱ ከእቅዱ በላይ አፈፃፀም መመዝገቡን በግልፅ አሳይቷል። በበጀት ዓመቱ ስድስት ወራት በሀገር ደረጃ ለ166,520 አመራሮች፣ የሥራ ኃላፊዎች እና ሰራተኞች የሥነምግባር...
Read More
1 2 3