By

communication
በኮሚሽኑ በየአስራ አምስት ቀን የሚዘጋጀው የግንቦት ወር 2018 ዓ.ም 1ኛ ዙር ዲጂታል የፀረ-ሙስና ጋዜጣDownload
Read More
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ግንቦት 18/2018 ዓ.ም) ለፌዴራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ሴት አመራርና ሠራተኞች “የሴቶች ሚና በሥነምግባር ግንባታ” በሚል ርዕሰ ጉዳይ ላይ የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጥቷል። በመድረኩ የተገኙት በኮሚሽኑ የሥነምግባር ግንባታ ዘርፍ ምክትል ኮሚሽነር ክቡር አቶ ፍቃዱ ሰቦቃ ትውልድን በመልካም ሥነምግባር በማነጽ በኩል የሴቶች ሚና ከፍተኛ መሆኑን ገልፀው፤ ትውልድን በማስቀጠልና ሀገርን ወደ ብልፅግና ለማድረስም ድርሻቸው የጎላ ነው...
Read More
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ግንቦት 18/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ) የፌደራል የሥነምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ከዘርፍ ፎረም አመራሮችና ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሥነምግባርና ፀረ-ሙስና ሥራ አስፈጻሚዎች ጋር የሥልጠና ጥራትና ተገቢነት ኮንፈረንስ አካሂዷል፡፡ ኮንፈረንሱ ባለትፉት 9 ወራት የተሰጡ ስልጠናዎች ምን ያህል ጥራትና ተገቢነታቸውን የጠበቁ ናቸው የሚለውን ለመገምገምና በቀጣይ የሚሰጡ ስልጠናዎች ላይ የጋራ አቅጣጫ ለማስቀጥ ነው፡፡ በኮንፈረንሱ ባለፉት ወራት ሲሰጡ የነበሩ ስልጠናዎች ዘርፍ...
Read More
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ግንቦት 18/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ ) የፌደራል የሥነምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ከዘርፍ ፎረም አመራሮችና ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሥነምግባርና ፀረ-ሙስና ሥራ አስፈጻሚዎች ጋር በ26 ዘርፎች በተጠኑ የአሰራር ሥርዓት ጥናቶች ላይና በዲጂታል የሀብት ምዝገባ ዙሪያ ውይይት አካሂዷል። በመድረኩ የተገኙት በኮሚሽኑ የሙስና መከላከል ጥናት ዘርፍ ም/ኮሚሽንር ክቡር አቶ እሸቴ አስፋው ባለፋት ዘጠኝ ወራት በሙስና መከላከል ሥራ ላይ ውጤታማ...
Read More
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ሚያዚያ 25/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ) የፌዴራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ከደቡብ ኮሪያ የፀረ-ሙስና እና ሲቪል መብቶች ኮሚሽን ጋር በሥነምግባር ግንባታና ሙስና መከላከል ዙሪያ በተፈራረሙት የጋራ ስምምነት መሰረት ለኮሚሽኑ የሥራ ኃላፊዎች የዓቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጥቷል። ስልጠናው የፀረ-ሙስና ህጎች ትግበራ፣ በተቋማት የጥቅም ግጭት መከላከል፣ በሀብት ማሳወቅና ምዝገባ እና የሀብት ምዝገባ መረጃ የማጣራት አፈጻጸም፣ የተቋማት ኃላፊዎች የሥነምግባር...
Read More
በኮሚሽኑ በየአስራ አምስት ቀን የሚዘጋጀው የሚያዝያ ወር2018ዓ.ም 1ኛ ዙር ዲጂታል ጋዜጣDownload
Read More
UNCAC SECOND CYCLE PEER REVIEW – PUBLIC UPDATE April 18, 2026 We are pleased to share an important milestone in our country’s ongoing commitment to transparency, accountability, and integrity through the United Nations Convention against Corruption (UNCAC) Implementation Review Mechanism. Ethiopia has been undertaking the second cycle peer review by two states parties of conference...
Read More
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ሚያዝያ 07/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ) የፌደራል የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን በፌደራል ተቋማት የንብረት አያያዝና አወጋገድ አሰራር ሥርዓት ግልጽነት ላይ ያጠናውን ጥናት ለገንዘብ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች አቅርቦ ውይይት ተካሂዶበታል። በውይይት መድረኩ የተገኙት በኮሚሽኑ የሙስና መከላከል ጥናት ዘርፍ ም/ኮሚሽነር ክቡር አቶ እሸቴ አስፋው ኮሚሽኑ በትውልድ ሥነምግባር ግንባታ፣ በሙስና ቅድመ መከላከልና ህግ ማስከበር ላይ ትኩረት...
Read More
(ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ሚያዚያ 7/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ) የፌዴራል የሥነምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን “የከፍተኛ አመራሩ አርዓያነት፤ ለፀረ-ሙስና ትግሉ ያለው ፋይዳ!” በሚል መሪ ቃል በሥነምግባራዊ ውሳኔ አሰጣጥና የጥቅም ግጭት መከላከልና ማስተዳደር ርዕሰ ጉዳይ ላይ ያተኮረ ስልጠናዊ ውይይት ከቱሪዝም ዘርፍ ከፍተኛ አመራሮች ጋር አካሂዷል። በስልጠናዊ ውይይቱ ላይ የተገኙት የቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር እንደገና አበበ ከፍተኛ አመሪሩ አርዓያ በመሆንና...
Read More
በኮሚሽኑ በየአስራ አምስት ቀኑ የሚዘጋጀው የመጋቢት ወር2018 ዓ.ም 2ኛ ዙር ዲጂታል ጋዜጣDownload
Read More
1 2 3 4